በደቡብ ሱዳን በሰላም ማስከበር ግዳጅ ላይ የነበሩ እና ግዳጃቸውን ጨርሰው ለመመለስ በጁባ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ላይ የነበሩ የትግራይ ተወላጅ የመከላከያ ሰራዊት አባላት ረብሻ መፍጠራቸውና አንዳንዶቹም ጉዳት እንደደረሰባቸው የዘ-ሐበሻ የመከላከያ ምንጭ አስታወቁ። ምንጩ ለዘ-ሐበሻ እንደገለጹት “የዛሬው ጉዞ ዋና አላማ ግዳጃቸውን የጨረሱት የ12ኛ ሰላም አስከባሪ ሻለቃ ወደ ሃገር ቤት የሚመለሱበት እና … Continue reading በደቡብ ሱዳን የሰላ ማስከበር ግዳጃቸውን የፈጸሙ የትግራይ ተወላጅ የመከላከያ ሰራዊት አባላት በአየር ማረፊያ ውስጥ ረብሻ ፈጠሩ | ጥገኝነት ይሰጠን እያሉ ነው | ሁለት የሻለቃ ማዕረግ ያላቸው የትግራይ ተወላጅ የሰራዊቱ አባላት ከዱ
Copy and paste this URL into your WordPress site to embed
Copy and paste this code into your site to embed